top of page

ገና መክበር ያለበት በመስከረም ወይስ በታህሳስ?

ገና መክበር ያለበት በመስከረም ወይስ በታህሳስ? የ ኢየሱስ የልደት ቀን መስከረም 1 በእንቁጣጣሽ እለት ነው! ገናን በታህሳስ ማክበር ስህተት ነው! በተመልዶ ገና እየተባለ የሚጠራው በዓል በ አውሮፓም በ ኢትዮጵያም በ...

የኦነግ ፕሮግራም አቀንቃኞች ወሎን ወይንም የጥንቱን ቤተ አማራ በሚመለከት የሚያስተጋቡት የፈጠራ ትርክታቸው ሲፈተሽ! [ክፍል ፩]

ፋሽስት ወያኔ ታላቋን የትግራይ ሪፑብሊክ ሊሰመሠርት ጫካ የወረደው ጥንታዊ የሆኑትን የዐማራና የአፋር ርሥቶችን በወረራ በመያዝ እንደሆነ መናገሩ ለቀባሪ እንደማርዳት ይቆጠራል። ልክ እንደ ወራሪው ፋሽስት ወያኔ ሁሉ...

የአክቲቪስቶቹ ነገር

የአክቲቪስቶቹ ነገር --- ገና የኦነግ አመራር ከአስመራ ከመምጣቱ በፊት ነበር "ኦነግ ከወያኔ ጋር እየሰራ ነው" የሚል ወሬ ማሰራጨት የጀመሩት። የኦነግ ጦር ከአስመራ በዘላምበሳ በኩል እንዲመጣ ሲታቀድ ደግሞ ግንባሩን...

"ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም" አለ ሌኒን። *★★★*

~ ወዳጄ ምንም ማድረግ አይቻልም። "ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም" አለ ሌኒን። *★★★* ★ ከዚህ በኋላ ነው እነ አጅሬ መከባበር፣ እነ አቶ መደራደር የተባሉት ጎምቱ ቃላት በተራቸው ሰተት ብለው ተግተልትለው ሲመጡ...

በጌታ በዓለ ልደት ጭፈራና ዳንኪራ እ እ እ ነውርም፣ ወንጀልም፣ ኃጢአትም ነው። አ ከ ተ መ

~ *★★★* ★ አዳሜ ስትፈልግ ትፈነዳታለህ እንጂ እውነቱ ይኸው ነው። እያባበሉክ አልነግርህም። ወደህና ፈቅደህ እስካነበብከኝ ድረስ እውነቱን፣ ሃቅ ሃቋን፣ ነጭ ነጯን እግትሃለሁ። ሃላስ፣ ይኸው ነው። " የሕይወት...

ቦሌ ቅዱስ ሚካኤል አዲሱ የጦርነት ቀጠና

ቦሌ ቅዱስ ሚካኤል አዲሱ የጦርነት ቀጠና *★★★* ~ " አለቃው ከቤተክህነት ደብዳቤ ይዞ ስለመጣ የግድ መቀበል አለባችሁ " [ የቦሌ ፖሊስ ።] ~" ጥቁር ጅብ ሸኝተን ነጭ ጅብ አንቀበልም።" [ ቦሌ ሚካኤሎች። ] ~...

ሳያጣሩ ወሬ፣ ሳይገድሉ ጎፈሬ፤

አክቲቪስት @Achamyeleh Tamiru ስለ ግንቦት7፣ ካሳ ከበደ፣ አበበ በለዉ አይነት ቀጣፊ በሰዉ ድል ዘፋኞች፣ በንፁሀን ደም ተሸላሚዎች የሚከተለዉን ፅፏል። "ከቀጣፊ ወደ ቀጣፊ እየተሸጋገርን ነው. . ....

ፊትአውራሪ ሀብተጊዮርጊስና የኩባው ፕሬዝዳንት ፊደል ካስትሮ የሚያመሳስላቸው ነገር ምንድነው??

በአንድ ወቅት አንድ የጣልያን ጋዜጣኛ ጌታ ፊትአውራሪ አባ መላን እንዲህ በማለት ትጠይቃቸዋለች የጥያቄው መነሻ ይኸ ነው ልጅ እያሱ እየማገጡም አንድንድ ከኢትዮጲያ ነገስታቶች ወግ መአረግ ያፈነገጠ ነገር ያደርጋሉ...

መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ/ም

የደርግ አባላት በታላቁ ኤዮቤልዩ ቤተመንግሥትን ተገኛተዋል እንደደረሱ ወደ ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ ቀርበው የያዙትን የደርግ ኮሚቴ ከስምምነት የደረሰበትን ደብዳቤ አውጥተው ለጆኖሆይ አንበቡላቸው ከሥልጣን...

የኢትዮጵያ ጀግና ደጅአዝማች ገረሱ ዱኪ

ሸዋ አንበሳ የኢትዮጵያ ጀግና ደጅአዝማች ገረሱ ዱኪ በ1928 ዓ/ም ጣልያን በኤርትራና በሱማሌ በኩል አድርጋ ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛት አድርጋ ለመግዛት ጦርነት ባወጀችበት ሰአት ጀግናው ደጅአዝማጅ ገረሱ ዱኪ በለባራስ...

የመለስ ልቃቂት

---- ይህ መጽሐፍ ሲወጣ (ጥቅምት/ህዳር 2009) ዱባይ ነበርኩ። በወቅቱ በኮንትሮባንድ መልክ ወደ ሀገር ቤት ገብቶ እስከ አንድ ሺህ ብር ድረስ ይሸጥ እንደነበረ ከሶሻል ሚዲያው ማንበቤን አስታውሳለሁ። እኔ ግን...

ገላሳ ዲልቦ

፡ ከልጅ ሚካኤል እምሩ ዘመነ መንግሥት እስከ ዐብይ አሕመድ አገዛዝ ድረስ! ዛሬ አዲስ አበባ የገባው የኦነግ መሪ ገላሳ ዲልቦ ማተቡን ከመበጠሱ በፊት ወላጆቹ ያወጡለት ስም ዮሐንስ በንቲ ይባል ነበር። ዮሐንስ በንቲ...

ዐፄ ዮሐንስ ፬ኛ በዐማራ ሕዝብ ላይ

ዐፄ ዮሐንስ ፬ኛ በዐማራ ሕዝብ ላይ ያካሄዱት ጭፍጨፋ ሲታወስ! ባለፉት ሀያ ሰባት የፋሽስት ወያኔ የአገዛዝ ዓመታት ውስጥ ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክን የሚያወግዙ የውሸት ታሪኮችና የፈጠራ ሐውልቶች እንዳሸን የፈሉበት ዘመን...

አምስቱ የኢትዮጲያ ሙዚቃ ቅኝቶች

-------- Collectivism ላይ የመሰረተው የአኗኗር ዘዬአችን በጥበብ ስራችንም ውስጥ ተጋብቶ የጥበብ ባለሞያዎችን ግላዊነት (individuality) ስለሚጋፋው በተጋጋሚ ማህበረሰቡ ጥበብን በራሱ ፍቺ የሚሰጥበት...

እምዬ_ምኒልክ_እና_እቴጌ_ጣይቱ_በገና_ጨዋታ

የጌታችን መድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመን የገና ጨዋታ በታላቅ ድምቀት ይደርግ ነበር፡፡ በአንዱ የገና በዓል ላይም እንዲህ ሆኖ ነበር አጤ ምኒልክ እና...

ከርታታው ይሁዲ !

......................... በኢየሱስ ክርሰቶስ ልደት ዋዜማ ላይ ቆሜ ከስቅለቱ ጋር የተያያዘ ወግ እነሆ ስላችሁ አንድም ሞቱ ከቤተልሄም ውልደቱ ጋር የሚተረክ በመሆኑ ሁለትም ደግሞ የስብሃት ለአብ ዝክር...

የሰፋ ሀገር ይዘን ጠቦ መሞት ይብቃን

የሰፋ ሀገር ይዘን ጠቦ መሞት ይብቃን (ገጣሚ ህሊና ደሳለኝ) ----------------------- አይችለው የለ እንጂ የልባም ትከሻ፣ ከውርደቱ ደጃፍ ነውሩን ማምለጥ ሲሻ፣ ገርፎ ማሳመን ነው የፈሪ ሰው በትር...

ሠው ሳይማርና ሳያውቅ በራሱ ላይ አይነግስም!

ሠው ሳይማርና ሳያውቅ በራሱ ላይ አይነግስም! ሠው መሆን ትልቅ ጥበብ ነው፡፡ ጥበቡ የሚገለፀው ሠው ሠውነቱን መኖር ሲጀምር ነው፡፡ ሠው በአካላዊም በመንፈሳዊም ማንነት የሚገለጥ ነው፡፡ ነገር ግን መንፈሳዊው ማንነቱ...

"ማሰብና በአግባቡ መኖር የእናንተ ፋንታ ነው !"

ይህችን ማለፊያ ወግ አብረን እናጣጥማት ዘንድ ወደድኩ ። ሰውዬው በዓመቱ ወደ ቁልቢ እየሄደ የመልዓኩ ገብርዔልን ታቦት ያነግሳል ። "እስከ መቼ በድህነት እንኖራለን ? ...ምናለ አንድ ቀን የገንዘብ ዝናብ ብታወርድልን...

bottom of page